ስለነገ ሳያስቡ ዛሬን መደሰት አደጋ አለው
ዶ/ር መሰረት አላሮ በኮተቤ ሚትሮፖሊታን ዩኒቨርስቲ የህዝብ እና የዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር ናት፡፡ በምታስተምረበት በዛው በኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርስቲ ውስጥ የልጃገረዶች ክበብ መስራች ናት፡፡ ሴት ተማሪዎች በእነዚህ ክበባት እንዲሳተፉ ታበረታታለች፡፡ በልጃገረዶች ክበብ ውስጥ የተገባቦት፣ ስለጾታዊ ጥቃት እና የአቻ ግፊት እንዲካተትበት አድርጋለች፡፡ በተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች በመዞረም ስለ ስርዓት ጾታ ታስተምራለች፡፡ ኤደን ገረመው ተከታዩን አሰናድታለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 21, 2023
የሚኒስትሮች ሹመት ለፓርላማ ቀረበ
-
ጃንዩወሪ 10, 2023
“ሸኔ” በተባሉ ታጣቂዎች በተከፈተ ጥቃት ሰዎች መገደላቸውና እስረኞች ማምለጣቸው ተነገረ
-
ጃንዩወሪ 10, 2023
የቀድሞ የብሔራዊ የመረጃ ደህንነት ም/ዋና ዳይሬክተር ዛሬ ከእስር ተለቀቁ
-
ጃንዩወሪ 07, 2023
ጉጂ ውስጥ ያለው የፀጥታ ችግር ለሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት እንቅፋት ፈጥሯል - ኦቻ
-
ጃንዩወሪ 07, 2023
ወደ ቀያቸው የተመለሱ ተፈናቃዮች ችግር ላይ መሆናቸውን ገለፁ