በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ስለነገ ሳያስቡ ዛሬን መደሰት አደጋ አለው


ስለነገ ሳያስቡ ዛሬን መደሰት አደጋ አለው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:05 0:00

ዶ/ር መሰረት አላሮ በኮተቤ ሚትሮፖሊታን ዩኒቨርስቲ የህዝብ እና የዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር ናት፡፡ በምታስተምረበት በዛው በኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርስቲ ውስጥ የልጃገረዶች ክበብ መስራች ናት፡፡ ሴት ተማሪዎች በእነዚህ ክበባት እንዲሳተፉ ታበረታታለች፡፡ በልጃገረዶች ክበብ ውስጥ የተገባቦት፣ ስለጾታዊ ጥቃት እና የአቻ ግፊት እንዲካተትበት አድርጋለች፡፡ በተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች በመዞረም ስለ ስርዓት ጾታ ታስተምራለች፡፡ ኤደን ገረመው ተከታዩን አሰናድታለች፡፡

XS
SM
MD
LG