ስለነገ ሳያስቡ ዛሬን መደሰት አደጋ አለው
ዶ/ር መሰረት አላሮ በኮተቤ ሚትሮፖሊታን ዩኒቨርስቲ የህዝብ እና የዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር ናት፡፡ በምታስተምረበት በዛው በኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርስቲ ውስጥ የልጃገረዶች ክበብ መስራች ናት፡፡ ሴት ተማሪዎች በእነዚህ ክበባት እንዲሳተፉ ታበረታታለች፡፡ በልጃገረዶች ክበብ ውስጥ የተገባቦት፣ ስለጾታዊ ጥቃት እና የአቻ ግፊት እንዲካተትበት አድርጋለች፡፡ በተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች በመዞረም ስለ ስርዓት ጾታ ታስተምራለች፡፡ ኤደን ገረመው ተከታዩን አሰናድታለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 07, 2024
የፋሲካ በዓል በተለያዩ ክልሎች ነዋሪዎች አንደበት
-
ሜይ 07, 2024
ሙስና በኢትዮጵያ ያለበት ደረጃ እና የደቀነው አደጋ ክፍል -1
-
ሜይ 06, 2024
ዐውደ ዓመት እና የባህል ዘፈኖች ትስስር
-
ሜይ 03, 2024
የአፍሪቃ ቀንድ የፕሬስ ነጻነት አያያዝ ወቅታዊ ገጽታ
-
ሜይ 03, 2024
ለትግራይ ክልል የ“አከራካሪ” አዋሳኝ አካባቢዎች መግለጫ የአስተዳደሮቹ ምላሽ