ስለነገ ሳያስቡ ዛሬን መደሰት አደጋ አለው
ዶ/ር መሰረት አላሮ በኮተቤ ሚትሮፖሊታን ዩኒቨርስቲ የህዝብ እና የዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር ናት፡፡ በምታስተምረበት በዛው በኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርስቲ ውስጥ የልጃገረዶች ክበብ መስራች ናት፡፡ ሴት ተማሪዎች በእነዚህ ክበባት እንዲሳተፉ ታበረታታለች፡፡ በልጃገረዶች ክበብ ውስጥ የተገባቦት፣ ስለጾታዊ ጥቃት እና የአቻ ግፊት እንዲካተትበት አድርጋለች፡፡ በተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች በመዞረም ስለ ስርዓት ጾታ ታስተምራለች፡፡ ኤደን ገረመው ተከታዩን አሰናድታለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ