ስለነገ ሳያስቡ ዛሬን መደሰት አደጋ አለው
ዶ/ር መሰረት አላሮ በኮተቤ ሚትሮፖሊታን ዩኒቨርስቲ የህዝብ እና የዓለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር ናት፡፡ በምታስተምረበት በዛው በኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርስቲ ውስጥ የልጃገረዶች ክበብ መስራች ናት፡፡ ሴት ተማሪዎች በእነዚህ ክበባት እንዲሳተፉ ታበረታታለች፡፡ በልጃገረዶች ክበብ ውስጥ የተገባቦት፣ ስለጾታዊ ጥቃት እና የአቻ ግፊት እንዲካተትበት አድርጋለች፡፡ በተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች በመዞረም ስለ ስርዓት ጾታ ታስተምራለች፡፡ ኤደን ገረመው ተከታዩን አሰናድታለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የዶናልድ ትረምፕ ዕጩ የመከላከያ ሚንስትር በሕግ መወሰኛው ምክር ቤት ብርቱ ጥያቄ ገጠማቸው
-
ጃንዩወሪ 15, 2025
"እጅግ ከፍተኛ" የሰውነት ክብደትን ለማከም የዋሉት ዐዲሶቹ መድኃኒቶች የሚሹት ጥንቃቄ
-
ጃንዩወሪ 14, 2025
‘ዩናይትድ ስቴትስ በውጭ ፖሊሲዋ የተነሳ ይበልጥ ጠንካራ ነች’ - ባይደን
-
ጃንዩወሪ 14, 2025
የትረምፕ የሀገር ውስጥና የውጪ ፖሊሲዎች ምን ይመስላሉ?
-
ጃንዩወሪ 14, 2025
የኢትዮጵያውያን ፍጹም የበላይነት የታየበት የዱባይ ማራቶን
-
ጃንዩወሪ 14, 2025
ኢትዮጵያ ከአሜሪካው "አጎዋ" እና ከቻይናው ነጻ ታሪፍ ተጠቃሚ ናት?