በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አምቦ ወደ አንፃራዊ መረጋጋት መመለሱ ተገለፀ


አምቦ ወደ አንፃራዊ መረጋጋት መመለሱ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:50 0:00

የአምቦ ከተማ ወደ አንፃራዊ መረጋጋት ተመልሳ መንግዶች መከፈታቸውንና የንግድ እንቅስቃሴ መጀመሩን የከተማው ከንቲባ ገልፁ። ለጠፋው የሰው ህይወትና ለወደመው ንብረት ማዘናቸውን ገልፀው፣ አጥፊዎችን ተጠያቂ ለማድረግ የማጣራት ተግባር እየተከናወነ ነው ብለዋል። የአምቦ አጠቃላይ ሆስፒታል ባለፉት ሁለት ቀናት ግጭት አምስት ሰዎች መሞታቸውንና 20 ሰዎች በህክምና ላይ እንደሚገኙ አረጋግጧል።

XS
SM
MD
LG