በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር ፓርቲ በህወሓት ጉዳይ


የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር ፓርቲ በህወሓት ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:08 0:00

ህወሓት በአሁኑ ወቅት ህዝብን ከህዝብ ላማጋጨትና ጦርነት ለመቀስቀስ እየሰራ ነው ሲሉ የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር ፓርቲ ሊቀመንበር ተናገሩ፡፡ “ተከበሃል” በሚል ቅስቀሳም በመቶ ሺህ የሚቆጠር ሰራዊት እየመለመለና ተጨማሪ የጦር ሰፈሮች እየከፈተ ነው ሲሉም ከሰዋል፡፡ ከህወሃት ወገን በጉዳዩ ላይ አስተያየት ለማካተት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም፡፡

XS
SM
MD
LG