በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አለማ ካውዳይስ የመኖ ማቀነባበሪያ ሠራተኞቹን ከሥራ አገደ


አለማ ካውዳይስ የመኖ ማቀነባበሪያ ሠራተኞቹን ከሥራ አገደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:48 0:00

ቢሾፍቱ የሚገኘው አለማ ካውዳይስ የመኖ ማቀነባበሪያ የለምንም ምክንያት ከሦስት መቶ በላይ ሠራተኞች ከሥራ ማገዱን የድርጅቱ ሠራተኞች ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ። የከተማው ሠራተኛ እና ማኅበራዊ ዋስትና ጽሕፈት ቤት በበኩሉ ድርጅቱ ህግ አክብሮ እንዲሰራ ብዙ ግዜ ቢነግረው ሊታረም አልቻለም ይላል።

XS
SM
MD
LG