No media source currently available
ቢሾፍቱ የሚገኘው አለማ ካውዳይስ የመኖ ማቀነባበሪያ የለምንም ምክንያት ከሦስት መቶ በላይ ሠራተኞች ከሥራ ማገዱን የድርጅቱ ሠራተኞች ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ። የከተማው ሠራተኛ እና ማኅበራዊ ዋስትና ጽሕፈት ቤት በበኩሉ ድርጅቱ ህግ አክብሮ እንዲሰራ ብዙ ግዜ ቢነግረው ሊታረም አልቻለም ይላል።