No media source currently available
በምኅፃር “ብአዴን” እየተባለ ሲጠራ የነበረው የአማራ ክልል ገዥ ፓርቲ ብሔረ-አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ስሙን ወደ “አማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ” (አዴፓ) መቀየሩን ትናንት አስታውቋል።