በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ሁሌም ለፍትሕና ለነፃነት ነው የምቆመው" - አቶ በቀለ ገርባ


"ሁሌም ለፍትሕና ለነፃነት ነው የምቆመው" - አቶ በቀለ ገርባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:54:41 0:00

በቅርቡ ከእስር የተፈቱት የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ተቀዳሚ ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ ዛሬ በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው ስቱዲዮአችን ተገኝተው ቃለ ምልልስ አካሂደዋል። በሕክምና ሥራ ከዚያም በመምህርነት አገልግለዋል። ከማኅበረሰብ ግልጋሎት እስከ ፖለቲካ ተሳትፎ ያላቸውን ጉዞ ከጽዮን ግርማ ጋራ ባደረጉት ቃለ ምልልስ አብራርተዋል። ስለወጣትነት ዘመናቸውና ስለቤተሰባቸው የተወያዩትን በመጀመሪያው ክፍል ቀርቧል። በሁለተኛው ክፍል ቀሪውና ሙሉው ተካቷል።

XS
SM
MD
LG