በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ቂም በመቋጠር የወደፊቱን ማጨለም አያስፈልግም” - አቶ በቀለ ገርባ


“ቂም በመቋጠር የወደፊቱን ማጨለም አያስፈልግም” - አቶ በቀለ ገርባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:41 0:00

በቅርቡ ከእስር የተፈቱት የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ተቀዳሚ ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ ዛሬ በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው ስቱዲዮአችን ተገኝተው ቃለ ምልልስ አካሂደዋል። በሕክምና ሥራ ከዚያም በመምህርነት አገልግለዋል። ከማኅበረሰብ ግልጋሎት እስከ ፖለቲካ ተሳትፎ ያላቸውን ጉዞ ከጽዮን ግርማ ጋራ ባደረጉት ቃለ ምልልስ አብራርተዋል። ለዛሬው ስለወጣትነት ዘመናቸውና ስለቤተሰባቸው የተወያዩትን የመጀመሪያ ክፍል ይዘናል።

XS
SM
MD
LG