በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሀንጋሪ ትምህርታቸውን የሚከታተሉ ኢትዮጵያውያን ተቸግረናል አሉ


በሀንጋሪ ትምህርታቸውን የሚከታተሉ ኢትዮጵያውያን ተቸግረናል አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:53 0:00

በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራን የነበሩና ትምህርታቸውን በሀንጋሪ በመከታተል ላይ የሚገኙ ሰላሳ የሚሆኑ ተማሪዎች በገንዘብ እጥረት ምክንያት ለችግር እንደተጋለጡ ለአሜሪካ ድምፅ ሬድዮ ገለፁ።

XS
SM
MD
LG