በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“በሼኩ የሚንቀሳቀሱ የውጭ ሀገር የንግድ ተቋማትን ሥራ አያስተጓጉልም” – የሼክ መሐመድ ቃል አቀባይ


“በሼኩ የሚንቀሳቀሱ የውጭ ሀገር የንግድ ተቋማትን ሥራ አያስተጓጉልም” – የሼክ መሐመድ ቃል አቀባይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:46 0:00

የሳውዲ አረቢያ መንግስሥት በሙስና ከጠረጠራቸውና በቁም እስር ከሚገኙት የመንግሥት ባለስልጣናትና ነጋዴዎች መካከል የሚገኙት ኢትዮጵያዊ ትውልድ ያላቸው የሳውዲ ቱጃር ሼክ ሞሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ በሳውዲ መንግሥት እየተመረመሩ መሆኑንና የታገደው ንብረታቸው ከሳውዲ ውጪ ያለን አያካትትም ሲሉ ለንደን የሚገኙት የሼኩ ቃል አቀባይ ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ።

XS
SM
MD
LG