በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሳዑዲ ህጎችና ኢትዮጵያውያን


የሳዑዲ ህጎችና ኢትዮጵያውያን
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:36 0:00

ህጋዊ የውጭ ሀገር ነዋሪዎችን የሚመለከት ክፍያ የሳዑዲ መንግስት ከሰኔ 24 ጀምሮ ተግባራዊ ማድረግ ጀምሯል። በየወሩ አንድ መቶ ሪያል በነፍስ ወከፍ እንዲከፍሉ የሚያስገድደው ይህ ሕግ በየአመቱ እየጨመረ እንደሚሄድም ነው የተጠቀሰው። በሳዑዲ አረቢያ የሚኖሩ ሕጋዊ የመኖሪያና የስራ ፈቃድ ያላቸው ኢትዮጵያውያን ወደሃገር ለመመለስ የሚያስፈልጋቸው መሰረታዊ ነገሮች እንዲሟሉላቸው የኢትዮጵያ መንግስትን ጠይቀዋል።

XS
SM
MD
LG