በሊባኖስ የበጎ አድራጎት ወጣቶችና የኢትዮጵያ ቆንስላ ፅ/ቤት የኢትዮጵያውያኑን ችግሮች ለመቅረፍ ተወያይዩ
ለአመታት በኢትዮጵያውያኑ ላይ እየደረስ የሚገኘውን ፈተና ከመሰረቱ መፍትሔ ለማበጀትና መኖሪያ ፈቃድ የሌላቸውንና በህመም ምክንያት በየመጠለያው የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ችግሮች ዙሪያ ነበር ውይይቱ። ከ350 ሺህ በላይ በስራ ላይ የተሰማሩ ኢትዮጵያውያን ይገኙባታል ተብሎ በሚገመተው በሊባኖስ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአእምሮ ህመም የሚሰቃዩ በርካቶች ናቸው። በከባድና ቀላል ወንጀሎች ተጠርጥረው በቤሩት እስርቤቶች የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ቁጥርም ትንሽ የሚባል አይደለም።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 25, 2024
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 24, 2024
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 23, 2024
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 22, 2024
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 21, 2024
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ