በሊባኖስ የበጎ አድራጎት ወጣቶችና የኢትዮጵያ ቆንስላ ፅ/ቤት የኢትዮጵያውያኑን ችግሮች ለመቅረፍ ተወያይዩ
ለአመታት በኢትዮጵያውያኑ ላይ እየደረስ የሚገኘውን ፈተና ከመሰረቱ መፍትሔ ለማበጀትና መኖሪያ ፈቃድ የሌላቸውንና በህመም ምክንያት በየመጠለያው የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ችግሮች ዙሪያ ነበር ውይይቱ። ከ350 ሺህ በላይ በስራ ላይ የተሰማሩ ኢትዮጵያውያን ይገኙባታል ተብሎ በሚገመተው በሊባኖስ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአእምሮ ህመም የሚሰቃዩ በርካቶች ናቸው። በከባድና ቀላል ወንጀሎች ተጠርጥረው በቤሩት እስርቤቶች የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ቁጥርም ትንሽ የሚባል አይደለም።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ማርች 07, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ፌብሩወሪ 28, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ፌብሩወሪ 21, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ፌብሩወሪ 07, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA