በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሊባኖስ የበጎ አድራጎት ወጣቶችና የኢትዮጵያ ቆንስላ ፅ/ቤት የኢትዮጵያውያኑን ችግሮች ለመቅረፍ ተወያይዩ


በሊባኖስ የበጎ አድራጎት ወጣቶችና የኢትዮጵያ ቆንስላ ፅ/ቤት የኢትዮጵያውያኑን ችግሮች ለመቅረፍ ተወያይዩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:48 0:00

ለአመታት በኢትዮጵያውያኑ ላይ እየደረስ የሚገኘውን ፈተና ከመሰረቱ መፍትሔ ለማበጀትና መኖሪያ ፈቃድ የሌላቸውንና በህመም ምክንያት በየመጠለያው የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ችግሮች ዙሪያ ነበር ውይይቱ። ከ350 ሺህ በላይ በስራ ላይ የተሰማሩ ኢትዮጵያውያን ይገኙባታል ተብሎ በሚገመተው በሊባኖስ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአእምሮ ህመም የሚሰቃዩ በርካቶች ናቸው። በከባድና ቀላል ወንጀሎች ተጠርጥረው በቤሩት እስርቤቶች የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ቁጥርም ትንሽ የሚባል አይደለም።

XS
SM
MD
LG