በሊባኖስ የበጎ አድራጎት ወጣቶችና የኢትዮጵያ ቆንስላ ፅ/ቤት የኢትዮጵያውያኑን ችግሮች ለመቅረፍ ተወያይዩ
ለአመታት በኢትዮጵያውያኑ ላይ እየደረስ የሚገኘውን ፈተና ከመሰረቱ መፍትሔ ለማበጀትና መኖሪያ ፈቃድ የሌላቸውንና በህመም ምክንያት በየመጠለያው የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ችግሮች ዙሪያ ነበር ውይይቱ። ከ350 ሺህ በላይ በስራ ላይ የተሰማሩ ኢትዮጵያውያን ይገኙባታል ተብሎ በሚገመተው በሊባኖስ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአእምሮ ህመም የሚሰቃዩ በርካቶች ናቸው። በከባድና ቀላል ወንጀሎች ተጠርጥረው በቤሩት እስርቤቶች የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ቁጥርም ትንሽ የሚባል አይደለም።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 15, 2021
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 14, 2021
የኢትዮጵያ ህፃናትን አንባቢ ለማድረግ የሚጥሩት እናትና ልጅ
-
ኤፕሪል 14, 2021
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 13, 2021
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 12, 2021
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 11, 2021
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ