No media source currently available
የሁለገቡ እና የአንጋፋው ባለ ተሰጠዖው የኪነጥበበ ሰው የአቶ ተስፋዬ ሣህሉ (የአባባ ተስፋዬ) አስከሬን ሽኝት ትናንት በመንበረ ፀባዖዎት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል መካነ መቃብር ተፈፅሟል፡፡