በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በእነ ንግስት ይርጋ መዝገብ ዐቃቤ ሕግ ቀሪ ምስክር የማሰማት መብቱ ታለፈ


በእነ ንግስት ይርጋ መዝገብ ዐቃቤ ሕግ ቀሪ ምስክር የማሰማት መብቱ ታለፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:14 0:00

የፌደራል ዐቃቤ ሕግ በአማራ ክልል ዓመፅ አነሳስተዋል በሚል በእነ ንግሥት ይርጋ መዝገብ ክስ በመሰረተባቸው ስድስት ሰዎች ላይ፤ “ቀሪ ምስክሮቹን ለማቅረብ አንድ ዓይነት ምክንያት እየሰጠ ተደጋጋሚ ቀጠሮ በመጠየቁ ምስክሮቹን የማሰማት መብቱ ታልፏል” ሲል ፍርድ ቤቱ በዛሬው ዕለት ትዕዛዝ ሰጠ።

XS
SM
MD
LG