በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የ “ኢትዮጵያ” - ሙዚቃዊ ቅንብር በአንድ የሙዚቃ ባለሞያ


የ “ኢትዮጵያ” - ሙዚቃዊ ቅንብር በአንድ የሙዚቃ ባለሞያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:00 0:00

አርቲስት(ቴዲ አፍሮ) ከድምፃዊነት፣ ገጣሚና የዜማ ደራሲነትም በላይ በብዙ የሚያነጋግር አርቲስት ነው። በፋሲካ ዋዜማ የተለቀቀውና በቅርቡ ይወጣል የተባለው አልበሙ መጠሪያ የሆነው “ኢትዮጵያ” የተሰኘው ነጠላ ዜማም በሁሉም መልኩ የድረ- ገጹን ምሕዳር ተቆጣጥሮታል። የሙዚቃ ባለሞያው አብርሃም ተስፋዬም “እንደኔ አስተያየት” ሲል በሙዚቃ ቅንብሩ እና በዜማው ላይ አስተያየቱን ሰጥቷል። ሱራፌል ሽፈራው (ዲጄ ፋትሱ) ነው ያነጋገረው

XS
SM
MD
LG