No media source currently available
በገዥው ፓርቲና በሀገር አቀፍ ፓርቲዎች መካከል ሊካሄድ የታቀደው ድርድር በበርካታ ጉዳዮች ላይ እንደሚያተኩር የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ተስፋቸውን ገልፀዋል፡፡