በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ጋዜጠኞችን እንድትፈታ ሲፒጄ ጠየቀ


ኢትዮጵያ ጋዜጠኞችን እንድትፈታ ሲፒጄ ጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:54 0:00

የኢትዮጵያ መንግሥት በመገናኛ ብዙኃን ላይ የሚያካሂደውን ማዋከብ እያባሰ መሄዱን የጠቀሰው ዓለምአቀፍ የጋዜጠኞች ደህንነት ተሟጋች ቡድን /ሲፒጄ/ መንግሥቱ ያሠራቸውን ጋዜጠኞች ባስቸኳይ እንዲለቅቅ ዛሬ ጥሪ አሰምቷል፡፡

XS
SM
MD
LG