በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአዋጁ የተጣሉ ዕገዳዎች ሊነሱ ይችላሉ


በአዋጁ የተጣሉ ዕገዳዎች ሊነሱ ይችላሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:52 0:00

በኢህአዴግና አጋሩ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ባሏቸው መካከል በሚካሄድ ድርድር የሚደረስባቸው ድምዳሜዎች ሕገ መንግሥታዊ ድንጋጌዎችን ማሻሻል ቢያስፈልግ እንኳን ያን ለማድረግ ቁርጠኝነት እንዳለው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ለፓርላማው አስታወቁ።

XS
SM
MD
LG