በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአፍሪካ በኤች አይ ቪ የሚያዙ ሕጻናት ቁጥር ቀንሷል፤ በአዋቂዎች ላይ ግን ቁጥሩ ለውጥ አላሳየም


በአፍሪካ በኤች አይ ቪ የሚያዙ ሕጻናት ቁጥር ቀንሷል፤ በአዋቂዎች ላይ ግን ቁጥሩ ለውጥ አላሳየም
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:32 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ህፃናትን ከቫይረሱ በመከላከል ዙሪያ በሰፊው በመሰራቱ እ.አ.አ በ2001 ዓ.ም ከተመዘገበው የሕፃናት የመያዝ ቁጥር 70 በመቶ ቀንሶ ታይቷል። በኤች አይ ቪ የተያዙ አዳዳዲስ አዋቂዎች ላይ በተደረገው ጥናት ግን በ2010 ዓ.ም ከተመዘገበው ቁጥር ጋር ሲተያይ ምንም አይነት ለውጥ አላሳየም። ለአምስት አመታት ቁጥሩ 1.9 ሚልየን ላይ ቆይቷል።

XS
SM
MD
LG