No media source currently available
አካለ ስንኩልነት፣ ድህነት፣ ከአየር ንብረት መዛባትና ከሚታረስ መሬት እጥረት ጋር በተያያዘ ከገጠር ወደ ከተሞች የነዋሪዎች ፍልሰት በጎዳና ላይ ለሚታየው የተረጂ ቁጥር መበራከት ዋነኞቹ ምክንያቶች ናቸው።