No media source currently available
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት በስራ ላይ የሚገኘው የዲፕሎማሲ መምሪያ በ2015 መጨረሻ በርካታ ኢትዮጵያውያን ሃገራቸውን ጥለው በጅቡቲ ወደብ በሶማሊያና በሱዳን አቋርጠው ወደ የመንና መካከለኛው ምስራቅ አሁንም እየተሰደዱ እንደሚገኙ አስታውቋል።