No media source currently available
85 በመቶ የሚሆነው የኢትዮጵያን አርሶ አደርና አርብቶ አደር የዝናብ ውሃን ጠብቆ ነው የሚተዳደረው። በየአመቱ በሚዘንበው የዝናብ መጠን ማነስ ከአምራች ገበሬዎቹ ህይወት በተጨማሪ በምግብ አቅርቦት ላይ ከፍተኛ እጥረት ይገጥማል።