No media source currently available
በ1960ዎቹ ሴት ልጅ በአደባባይ መውጣት ባልተለመደበት ዘመን ፤ ደስታ ሃጎስ የራስዋን የስዕል ኤግዚቢሽን በኢትዮጵያ ያዘጋጀች የመጀመሪያዋ የሴት ሰአሊ። ባሳለፈችው የጥበብ ስራ ዘመን ከሃምሳ ጊዜ በላይ የስዕል ኤግዚቢሽኖችን ለብቻዋና ከሌሎች ሰአሊዎች ጋር በጋራ በመሆን ለእይታ አቅርባለች።