No media source currently available
ዶ/ር አብርሃም ዓለሙ የሥነ ጹሑፍና ፎክሎር ተመራማሪ ናቸው፡፡ ከሥነ ሕዝብ ጥበብ ውስጥ አንዱ የኾነው ቀልድ በአንድ ማኅበረሰብ ውስጥ ስለሚኖረው ማኅበራዊ፣ፖለቲካዊና ባሕላዊ ፋይዳ ይነግሩናል፡፡በዚህ ጉዳይ ላይ ከጽዮን ግርማ ጋር ውይይት አድርገዋል።