"አሜሪካውያኑ ወላጆች ለኢትዮጵያዊ ልጆቻቸው ማንነታቸውን የሚያስተምርላቸው ሰው ይፈልጋሉ"
ተፈራ ሃይሉ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ለማደጎ የሚመጡትን ህፃናትና ወጣቶች ከኢትዮጵያነታቸው ጋር የመተዋወቂያ መድረክ ይሆን ዘንድ ኔትዎርክ ኦፍ ፋሚሊ ሰርቪስ ፕሮፌሽናልስ የተሰኘ ገባሬ ሰናይ ድርጅት አቋቁሞ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል። ድርጅቱ በአሜሪካን ሃገር ለሚገኙ ትውልደ ኢትዮጵያውያን የማደጎ ልጆች የኢትዮጵያን ታሪክና ባህል በማስተማር ላይ ይገኛል። የማህበራዊ ሚድያ ፌስቡክ በመክፈት ልጆቹ እርስ በእርስ ችግሮቻቸውን እንዲመካከሩና እንዲፈቱ የመወያያ መድረክ ከፍቷል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው
-
ኦገስት 26, 2023
በጋሞ ዞን በተፈጠረ ግጭት የሰው ህይወት ጠፋ
-
ኦገስት 23, 2023
በፕሪቶርያው ስምምነት ከእስር መፈታት ሲገባቸው ያልተፈቱ እስረኞች እንዳሉ ተገለጸ