"አሜሪካውያኑ ወላጆች ለኢትዮጵያዊ ልጆቻቸው ማንነታቸውን የሚያስተምርላቸው ሰው ይፈልጋሉ"
ተፈራ ሃይሉ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ለማደጎ የሚመጡትን ህፃናትና ወጣቶች ከኢትዮጵያነታቸው ጋር የመተዋወቂያ መድረክ ይሆን ዘንድ ኔትዎርክ ኦፍ ፋሚሊ ሰርቪስ ፕሮፌሽናልስ የተሰኘ ገባሬ ሰናይ ድርጅት አቋቁሞ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል። ድርጅቱ በአሜሪካን ሃገር ለሚገኙ ትውልደ ኢትዮጵያውያን የማደጎ ልጆች የኢትዮጵያን ታሪክና ባህል በማስተማር ላይ ይገኛል። የማህበራዊ ሚድያ ፌስቡክ በመክፈት ልጆቹ እርስ በእርስ ችግሮቻቸውን እንዲመካከሩና እንዲፈቱ የመወያያ መድረክ ከፍቷል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ