"አሜሪካውያኑ ወላጆች ለኢትዮጵያዊ ልጆቻቸው ማንነታቸውን የሚያስተምርላቸው ሰው ይፈልጋሉ"
ተፈራ ሃይሉ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ለማደጎ የሚመጡትን ህፃናትና ወጣቶች ከኢትዮጵያነታቸው ጋር የመተዋወቂያ መድረክ ይሆን ዘንድ ኔትዎርክ ኦፍ ፋሚሊ ሰርቪስ ፕሮፌሽናልስ የተሰኘ ገባሬ ሰናይ ድርጅት አቋቁሞ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል። ድርጅቱ በአሜሪካን ሃገር ለሚገኙ ትውልደ ኢትዮጵያውያን የማደጎ ልጆች የኢትዮጵያን ታሪክና ባህል በማስተማር ላይ ይገኛል። የማህበራዊ ሚድያ ፌስቡክ በመክፈት ልጆቹ እርስ በእርስ ችግሮቻቸውን እንዲመካከሩና እንዲፈቱ የመወያያ መድረክ ከፍቷል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 30, 2023
ኩፍኝ አማሮ ልዩ ወረዳ ገብቷል
-
ጃንዩወሪ 21, 2023
የሚኒስትሮች ሹመት ለፓርላማ ቀረበ
-
ጃንዩወሪ 18, 2023
ራስን ማጥፋት የአይምሮ ጤና ቀውስ ውጤት ነው
-
ጃንዩወሪ 10, 2023
“ሸኔ” በተባሉ ታጣቂዎች በተከፈተ ጥቃት ሰዎች መገደላቸውና እስረኞች ማምለጣቸው ተነገረ
-
ጃንዩወሪ 10, 2023
የቀድሞ የብሔራዊ የመረጃ ደህንነት ም/ዋና ዳይሬክተር ዛሬ ከእስር ተለቀቁ