በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"በመላው አፍሪካ ላሉ ሕፃናት አሁንም ከፍተኛ እርዳታ ያስፈልጋል" አምበር ስታይም


"በመላው አፍሪካ ላሉ ሕፃናት አሁንም ከፍተኛ እርዳታ ያስፈልጋል" አምበር ስታይም
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:31 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

አምበር ስታይም የተወለደችው በጎንደር ደብረታቦር ከተማ ነው። የሶስት አመት ልጅ እያለች ከመሬት መጫወቻ መስሏት ያነሳችው ቦንብ ፈንድቶ ሁለት እጆቿን አሳጥቷታል። በዚህ ምክንያት የተለየ አርዳታ ፈላጊ ሆነች። ኢትዮጵያ በሚገኘው የክርስቲያን የህፃናት ማሳደጊያ ውስጥ ለተወሰነ ጊዜ ከኖረች በኃላ ለስራ ኢትዮጵያ ይኖሩ ከነበሩት ከአሜሪካውያኑ የማደጎ ወላጆቿ ጋር ወደ አሜሪካ መጣች።

XS
SM
MD
LG