No media source currently available
የሲድስ ኦፋ አፍሪካ (Seeds of Africa) መስራች አትጠገብ ወርቁ (አቲ ወርቁ) እ.አ.አ በ2005 የኢትዮጵያ ሚስ ዩኒቨርስ የቁንጅና ውድድር ላይ አሸናፊ ነበረች። በናዝሬት ከተማ በኑሮ አነስተኛ ለሆኑ ህፃናትና ወጣት ነዋሪዎች ትምህርት ቤት ለመክፈት ይውል ዘንድ ከ1.3 ሚልየን ዶላር በላይ በማሰባሰብ እቅዷን ያሳካች ወጣት ናት።