የኢትዮጵያ መንግሥት ያሰራቸዉን ሰላማዊ ተቃዋሚዎች በፍጥነት እንዲፈታ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጥሪ አቀረበ
- ሳሌም ሰለሞን
- ትዝታ በላቸው
የኢትዮጵያ መንግስት ያሰራቸዉን ሰላማዊ ተቃዋሚዎች በአስቸኳይ እንዲፈታ ዓለም አቀፉ የመብት ተቆርቋሪ ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል እስከ ፊታችን የካቲት 9, 2008 ዓለም አቀፍ ማህበረስብ ለኢትዮጵያ ባለስልጣናት ደብዳቤ እንዲጽፍ ጥሪ አቀረበ። ሰላማዊ ተቃዋሚዎችን መፍታት አለበት ሲል ጥሪ አድርጓል። የታሰሩት የተቃዋሚ ፓርቲ አመራር አባላት ተማሪዎች ጋዜጠኞችና ሌሎች በኢትዮጵያ እስር ቤት ዉስጥ ስቃይ እየተፈጸመባቸዉ ነዉ የሚል ስጋቱን አሰምቷል ድርጅቱ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 12, 2021
ክፍል ሦስት - ክርክር፦ የትግራዩ ቀውስ ፈተና - የሰላም እና አብሮ የመኖር እጣ
-
ኤፕሪል 12, 2021
ክፍል ሁለት - ክርክር፦ የትግራዩ ቀውስ ፈተና - የሰላም እና አብሮ የመኖር እጣ
-
ኤፕሪል 12, 2021
ህግ አውጭዎቹ የ2 ትሪሊዮን ዶላር እቅዱን ሊነጋገሩበት ነው
-
ኤፕሪል 12, 2021
የነቀምቴው የቦንብ ፍንዳታ
-
ኤፕሪል 12, 2021
የኢትዮጵያ እና ሱዳን ድንበር አዋሳኝ አካባቢዎች ሁኔታ
-
ኤፕሪል 10, 2021
ከጉልበት ሰራተኞች ጀምሮ ስራ ፈላጊዎችን አገናኙ መተግበሪያ