በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አምባሳደር ፓትሪሺይ ሀስላች ደቡባዊ ኢትዮጵያን ጎበኙ


አምባሣደር ፓትሪሽያ ኤም ሃስላች
አምባሣደር ፓትሪሽያ ኤም ሃስላች

በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ፓትርሻያ ሃስላች በአሜሪካ ገንዘብ ድጋፍ የሚከናወኑ አስቸኳይ የሰብአዊ እርዳታ እንቅስቃሴዎችን ለመመልከት ዛሬ ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል።

በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ፓትርሻያ ሃስላች በአሜሪካ ገንዘብ ድጋፍ የሚከናወኑ አስቸኳይ የሰብአዊ እርዳታ እንቅስቃሴዎችን ለመመልከት ዛሬ ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል።

በዚህ ዓመት የዓለም አቀፍ ማህበረሰብ አስተዋጽኦ ዝቅ ሲል የሰብአዊ እርዳታ ፍላጎቱ በታቃራኒዉ ማሻቀቡን ገልጸዋል። መለስካቸዉ አመሃ ዜናዉን አድርሶናል። ሙሉውን ዘገባ ያጽምጡ።

Ambassador Patricia Haslach Southern Ethiopia 08-13-15
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:36 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG