የፕሬዚደንት ኦባማ የኢትዮጵያ ጉዞ ከምጣኔ ሃብት ግንኙነት አንፃር- ባለሞያው ይተነትናሉ
- ሔኖክ ሰማእግዜር
የዩናይትድ ስቴይትስ ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ በአፍሪካ፤ በኢትዮጵያና ኬንያ የሚያደርጉት ጉብኝት አንዱ አካል የሆነው የንግድና መዋእለንዋይ ግንኙነት ነው። ዩናይትድ ስቴይስትስ ከኢትዮጵያ ጋር በሀይል ልማት፣ ግብርና፣ ንግድ፣ ጤናና ሌሎች ዘርፎችም ለመተባበር የሚያስችሏት ፖሊሲዎችን ቀይሳ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ከጀመረች ቆይታለች። ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ከጸጥታና ደህንነት እንዲሁም ከዴሞክራሲ ተቋማት ግንባታ ባሻገር የምጣኔ ሀብት ግንኙነት ላይ ያተኩራሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ