የፕሬዚደንት ኦባማ የኢትዮጵያ ጉዞ ከምጣኔ ሃብት ግንኙነት አንፃር- ባለሞያው ይተነትናሉ
- ሔኖክ ሰማእግዜር
የዩናይትድ ስቴይትስ ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ በአፍሪካ፤ በኢትዮጵያና ኬንያ የሚያደርጉት ጉብኝት አንዱ አካል የሆነው የንግድና መዋእለንዋይ ግንኙነት ነው። ዩናይትድ ስቴይስትስ ከኢትዮጵያ ጋር በሀይል ልማት፣ ግብርና፣ ንግድ፣ ጤናና ሌሎች ዘርፎችም ለመተባበር የሚያስችሏት ፖሊሲዎችን ቀይሳ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ከጀመረች ቆይታለች። ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ከጸጥታና ደህንነት እንዲሁም ከዴሞክራሲ ተቋማት ግንባታ ባሻገር የምጣኔ ሀብት ግንኙነት ላይ ያተኩራሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
1ሺሕ500 ስደተኞች ወደ አፍጥጥ መጠለያ መዛወራቸው ተገለጸ
-
ጁላይ 27, 2024
ከ17ሺሕ በላይ የራያ አላማጣ እና አካባቢው ተፈናቃዮች ተመለሱ
-
ጁላይ 26, 2024
ፓርላማው በመሬት መንሸራተት አደጋ ለሞቱ ወገኖች ብሔራዊ የኀዘን ቀን ዐዋጀ
-
ጁላይ 25, 2024
በህወሓት 14ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ዝግጅት የአመራሩ እና የቁጥጥር ኮሚሽኑ ውዝግብ