የፕሬዚደንት ኦባማ የኢትዮጵያ ጉዞ ከምጣኔ ሃብት ግንኙነት አንፃር- ባለሞያው ይተነትናሉ
- ሔኖክ ሰማእግዜር
የዩናይትድ ስቴይትስ ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ በአፍሪካ፤ በኢትዮጵያና ኬንያ የሚያደርጉት ጉብኝት አንዱ አካል የሆነው የንግድና መዋእለንዋይ ግንኙነት ነው። ዩናይትድ ስቴይስትስ ከኢትዮጵያ ጋር በሀይል ልማት፣ ግብርና፣ ንግድ፣ ጤናና ሌሎች ዘርፎችም ለመተባበር የሚያስችሏት ፖሊሲዎችን ቀይሳ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ከጀመረች ቆይታለች። ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ከጸጥታና ደህንነት እንዲሁም ከዴሞክራሲ ተቋማት ግንባታ ባሻገር የምጣኔ ሀብት ግንኙነት ላይ ያተኩራሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 21, 2024
በአጣዬ ከተማ እና ጅሌ ጥሙጋ ወረዳ የተከሰተው ምንድነው?
-
ማርች 21, 2024
አዲስ አበባ እና አካባቢው በህቡዕ ሲንቀሳቀሱ ነበሩ የተባሉ 50 ሰዎች ታሰሩ
-
ማርች 19, 2024
የትግራይ ክልል ተፈናቃዮች ከክረምቱ በፊት ሙሉ በሙሉ እንደሚመለሱ መንግሥት ገለጸ
-
ማርች 16, 2024
በፋኖ ታጣቂ የተያዙ ሠራተኞችን ለማስለቀቅ እየጣረ መሆኑን ቀጣሪ ኩባንያው ገለጸ
-
ማርች 15, 2024
በገላና ወረዳ በቀጠለው ውጊያ የጤና እና የትምህርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል
-
ማርች 08, 2024
የታገቱት 247 ወጣቶች ጉዳይ እንዳሳሰበው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለጸ