በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢሀአደግ መጪውን ምርጫ ነጻና ሰላማዊ ከማድረግ ጋር በተያያዘ ከፍተኛ አመራሮቹን እያሰለጠነ ነው።


ኢሕአዴግ
ኢሕአዴግ

የኢትዮጵያ ገዢ ፓርቲ ኢህአደግ በመጪው ግንቦት ወር የሚካሄደውን ምርጫ ነጻና ሰላማዊ ከማድረግ ጋር በተያያዘ ከፍተኛ አመራሮቹን እያሰጠ ነው።

የፓርቲው አመራሮች የምርጫ ስነ-ምግባር ደንቡ ላይ ግንዛቤ እንዲኖራቸውና በተጠያቂነት መንፈስ እንዲንቀሳቀሱ የማዘጋጀት ስራ እየትሰራ ነው ብለዋል በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፐረሽን የተጠቀሱ ቃል አቃባይ።

ዘጋብያችን እስክንድር ፍሬው ከአዲስ አበባ የላከው ዘገባ ቀጥሎ ይቀርባል። ያድምጡ።

please wait

No media source currently available

0:00 0:03:07 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:07 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG