"በሰዉ ውስጥ የተፈጠርው ተስፋ መቁረጥ ገንቢ ወደ ሆነ የፖለቲካ ኃይልነት መለወጥ አለበት" ሲሉ ፓብሊሽ ዋት ዩ ፈንድ የሚባለው የግልፅነት አሠራር አራማጅ ቡድን ስራ አስኪያጅ ኤሊዛ ዳፍዩፍ መክረዋል፡፡