የኢትዮጲያና የኤርትራ የወቅቱና መፃኢ ግንኙነት

  • ሰሎሞን ክፍሌ

A member of the honor guard checks the line before the welcome ceremony of U.S. President Donald Trump at the Presidential Palace in Hanoi, Vietnam.

በኢትዮጲያና በኤርትራ መካከል ግንኙነቶችን ለማሻሻል የወቅቱ የኢትዮጲያ መንግስት ፖሊሲ መቀየር አለበት አልያም ስራአቱ መቀየር አለበት ይላሉ አቶ ኤርምያስ ለገሰ፣ የቀድሞው የመንግስት ኮሚውኒኬሽን ሚንስተር ደ-ኤታ።

ቪዥን ኢትዮጲያ (Vision Ethiopia) ከኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን ኢሳት (ESAT) ጋር በመተባበር “የኢትዮጵያና ኤርትራ ወቅታዊና የወደፊት ግንኙነት” በሚል ርዕስ ያዘጋጁት የውይይት መርሃ ግብር በቅርቡ እዚህ በዋሺንግተን ዲሲ ተካሂዷል።

ባለፉት ሁለት ተከታታይ ሳምንታት፥ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነቶችን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ፥ የኢትዮጵያና የኤርትራ ማህበረሰብ መሪዎች ያላቸው ሚናና፥ የኃያላን መንግሥታትና ያካባቢው ኃይሎች በአፍሪካ ቀንድ ያላቸው ፍላጎት ምንድነው በሚሉ ርዕሶች ዙሪያ የተሰጡ አስተያየቶችን ሰምተናል።

ዛሬ በሦስተኛውና በመጨረሻው ዝግጅት የአንድ አስረጂና ከተለያዩ የፕሮግራሙ ታዳሚዎች የቀረቡ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ይቀርባሉ።

አዘጋጁ በሥፍራው የነበረው ሰሎሞን ክፍሌ ነው። ዘገባውን ከድምጽ ፋይሉ ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጲያና የኤርትራ የወቅቱና መፃኢ ግንኙነት