አዲስ አበባ —
ከኬፕ ቨርዴ ጋር የመጀመሪያ ጨዋታውን ትናንት ምሽት ላይ ያደረገው የኢትዮጵያ ብሄራዊ እግር ኳስ ቡድን 1 ለ 0 ተሸንፏል።
በሌላ የአፍሪካ ዋንጫ ዜና የአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌዴሬሽን /ካፍ/ ለዋንጫው ሽሚያ ተሰላፊዎችና አሸናፊ ቡድኖች የሚሸልመውን የገንዘብ መጠን አሳድጓል። አጠቃላዩ ጭማሪ ወደ 2 ሚሊየን ዶላር ይጠጋል።
ጣሊያን፤ ሚላን ውስጥ በተካሄደ አገር አቋራጭ ውድድር በሁለቱም ፆታዎች ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች አሸንፈዋል።
መሉውን የስፖርት ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5