የስፖርት ዜናዎች

ኢትዮጵያ ከኬፕ ቬርዴ ጋር ባደረጉት የምድብ ሀ የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታዎች ኢትዮጵያ 0 - ኬፕ ቬርዴ 1 በማግኘት ውድድሩን አጠናቀዋል።

ከኬፕ ቨርዴ ጋር የመጀመሪያ ጨዋታውን ትናንት ምሽት ላይ ያደረገው የኢትዮጵያ ብሄራዊ እግር ኳስ ቡድን 1 ለ 0 ተሸንፏል።

በሌላ የአፍሪካ ዋንጫ ዜና የአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌዴሬሽን /ካፍ/ ለዋንጫው ሽሚያ ተሰላፊዎችና አሸናፊ ቡድኖች የሚሸልመውን የገንዘብ መጠን አሳድጓል። አጠቃላዩ ጭማሪ ወደ 2 ሚሊየን ዶላር ይጠጋል።

የአፍሪካ ዋንጫ - በካመሩን

ጣሊያን፤ ሚላን ውስጥ በተካሄደ አገር አቋራጭ ውድድር በሁለቱም ፆታዎች ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች አሸንፈዋል።

መሉውን የስፖርት ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የስፖርት ዜናዎች