የፊታችን ረቡዕ የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በሚካሄድባት ሶማሊያ ዕጩ ተወዳዳሪዎች ለሕዝብ ተወካዮች በርካታ ገንዘብና እጅግ ውድ ስጦታዎችን እየሰጡ ይገኛሉ ሲሉ የምርጫ ታዛቢዎች ተናገሩ።
ዋሺንግተን ዲሲ —
የፊታችን ረቡዕ የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በሚካሄድባት ሶማሊያ ዕጩ ተወዳዳሪዎች ለሕዝብ ተወካዮች በርካታ ገንዘብና እጅግ ውድ ስጦታዎችን እየሰጡ ይገኛሉ ሲሉ የምርጫ ታዛቢዎች ተናገሩ።
ለሁለተኛ የሥልጣን ዘመን የሚወዳደሩት ፕሬዚዳንት ሃሰን ሺሕ አብደላን 23 ዕጩዎች ይቀናቀኗቸዋል።
የሶማሊያ ገለልተኛ የፀረ ሙስና ባለሥልጣን ጉቦ የሚሰጡና የሚቀበሉ አጋልጣለሁ ሲሉ በዛሬው ዕለት አስፈራርተዋል፡፡
ሞሀመድ ኢላድ ሃሰን ያጠናቀረውን ሔኖክ ሰማእግዜር ዝርዝሩን ይዞዋል ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡት::
Your browser doesn’t support HTML5
በሶማሊያ ምርጫ ሊካሄድ ነው