የሩሲያ ፍርድ ቤት ከትላንት በስቲያ ሰኞ፥ ለመጀመሪያ ጊዜ አንድ የፖለቲካ እንቅስቃሴ አራማጅ በሦስት ዓመት እሥራት እንዲቀጣ ወስኗል።
ዋሽንግተን ዲሲ —
የሩሲያ ፍርድ ቤት ከትላንት በስቲያ ሰኞ፥ ለመጀመሪያ ጊዜ አንድ የፖለቲካ እንቅስቃሴ አራማጅ በሦስት ዓመት እሥራት እንዲቀጣ ወስኗል። ፍርድ ቤቱ ከዚህ ውሳኔ የደረሰው እ አ አ የ 2014 ቱን ሕግ መሠረት በማድረግ ሲሆን ግለሰቡ፥ ያለሕጋዊ ፈቃድ በተደጋጋሚ ተቃውሞ አካሂዷል ተብሎ ተከሷል።
ዳንኤል ሸሪፍ (Daniel Schaerf) ከሞስኩ ያደረሰን ዘገባ አለ። ሰሎሞን ክፍሌ እንደሚከተለው አቅርቦታል ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5