የሩሲያ ፍርድ ቤት አንድ የፖለቲካ አራማጅን በእሥራት እንዲቀጣ ወስነ

  • ሰሎሞን ክፍሌ
የሩሲያ ፍርድ ቤት ከትላንት በስቲያ ሰኞ፥ ለመጀመሪያ ጊዜ አንድ የፖለቲካ እንቅስቃሴ አራማጅ በሦስት ዓመት እሥራት እንዲቀጣ ወስኗል።

የሩሲያ ፍርድ ቤት ከትላንት በስቲያ ሰኞ፥ ለመጀመሪያ ጊዜ አንድ የፖለቲካ እንቅስቃሴ አራማጅ በሦስት ዓመት እሥራት እንዲቀጣ ወስኗል። ፍርድ ቤቱ ከዚህ ውሳኔ የደረሰው እ አ አ የ 2014 ቱን ሕግ መሠረት በማድረግ ሲሆን ግለሰቡ፥ ያለሕጋዊ ፈቃድ በተደጋጋሚ ተቃውሞ አካሂዷል ተብሎ ተከሷል።

ዳንኤል ሸሪፍ (Daniel Schaerf) ከሞስኩ ያደረሰን ዘገባ አለ። ሰሎሞን ክፍሌ እንደሚከተለው አቅርቦታል ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የሩሲያ ፍርድ ቤት አንድ የፖለቲካ አራማጅን በእሥራት እንዲቀጣ ወስነ