የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንታዊ ምርጫ የሪፐብሊካን ፓርቲ የምረጡኝ ዘመቻ

  • ሰሎሞን ክፍሌ
በተለይ ትላንት ማታ በዲትሮይት የተካሄደው ክርክር ስድብ የበዛበት እንደነበር ተዘግቧል።

በዘንድሮው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንታዊ ምርጫ የሪፐብሊካን ፓርቲውን ውክልና ለማግኘት የምረጡኝ ዘመቻ በማካሄድ ላይ የሚገኙት ተወዳዳሪዎች፥ ከዚህ ቀደም ያልተለመዱ ስድ ቃላቶችን እየተወራወሩ ነው።

በተለይ ትላንት ማታ በዲትሮይት የተካሄደው ክርክር ስድብ የበዛበት እንደነበር ጠቅሦ ዊልያም ጋሎ አጭር ዘገባ አድሶናል። ሰሎሞን ክፍሌ ያቀርበዋል።

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንታዊ ምርጫ የሪፐብሊካን ፓርቲ የምረጡኝ ዘመቻ