በጦር መሣሪያ ህግ የባራክ ኦባማ ፕሬዚደንታዊ ትዕዛዝ
Your browser doesn’t support HTML5
የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ የጦር መሣሪያ ህግን በተመለከተ የደረሱበትን ፕሬዚደንታዊ ውሳኔያቸውን ይፋ ከማድረጋቸው አስቀድሞ ትናንት ሰኞ ከከፍተኛ የህግ አስፈጻሚ የምክር ቤት አባላት ጋር ተገናኝተዋል።
Your browser doesn’t support HTML5