በኒው ዮርክ ከተማ ባቡር ጣቢያ የደረሰው ጥቃት

የኒው ዮርክ ከተማ ፖሊሶች ትናንት በከተማዋ ብሩክሊን ቀበሌ በሚገኝ የከተማ ባቡር ጣቢያ ውስጥ ጢስ የሚያንቦለቡል ፈንጂ ካፈነዳ በኋላ ተኩስ ከፍቶ አስር ሰው ያቆሰለው ለመያዝ እየሞከሩ ናቸው።