ፕሬዘዳንት ባራክ ኦባማ የአራተኛና የመጨረሻ የኑክሌር ጥበቃ የመሪዎች ጉባዔ በዋሽንግተን እያስተናገዱ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዘዳንት ባራክ ኦባማ የዚህ ዓመቱን አራተኛና የመጨረሻ የኑክሌር ጥበቃ የመሪዎች ጉባዔ በዋሽንግተን ያስተናግዳሉ። ዛሬና ነገ ለሁለት ቀናት በሚደረገው ስብሰባ ላይ የሚሳተፉት ከ 50 በላይ መሪዎች፥ ለኑክሌር ግንባታ የሚያገለግሉ ቁሳቁሶችን በተሻለ ዘዴ መጠበቅ በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ ይወያያሉ።