የናይል ወንዝ በውድቅዳቂ ቆሻሻ ተሞልቷል

  • ቪኦኤ ዜና

የቆሻሻ መጣያ እና ውድቅዳቂ በአባይ ወንዝ ላይ ቦር፣ ጆንግሌይ ግዛት፣ ደቡብ ሱዳን

በአህጉሪቱ ረዥሙ መሆኑ የሚነገርለት እና አሥራ አንድ አገሮችን አቋርጦ የሚፈሰው የናይል ወንዝ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ቁጥሩ ከ200 ሚሊዮን በላይ ለሚደርስ ሕዝብ ዘላቂ የሕይወት ዋስትና ይሰጣል። ይሁን እንጂ ከወንዙ የላይኛው ተፋሰስ አካባቢዎች የሚታየው እና እያደርም እየጨመረ የመጣው የሰዎች እንቅስቃሴ የወንዙን ሥነ-ምህዳር ለአደጋ ማጋለጡ ተዘግቧል።

Your browser doesn’t support HTML5

የናይል ወንዝ በውድቅዳቂ ቆሻሻ ተሞልቷል

ሺላ ፖኒ ከደቡብ ሱዳኗ ጆንግሌይ ግዛት ቦር ያደረሰችንን የዚህን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።