ኤርትራዊ-አሜሪካዊ መብ ክፍለዝጊ በብራዚል ኦሊምፒክ የማራቶን ቡድን ሊመራ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

በመጭው ነሐሴ ወር በሪዮ ዴ ጀኔሮ በሚካሄዱት የኦሊምፒክ ጨዋታዎች የዩናይትድ ስቴይትስን የማራቶን ቡድን የሚመራው የ41 ዓመቱ ኤርትራዊ-አሜሪካዊ መብ ክፍለዝጊ ነው።