በማይካድራ ጥቃት ቤተሰቦቻቸውን ያጡ ተጎጂዎች ይናገራሉ

በማይካድራ ከተማ በጅምላ የተገደሉ ሰዎች አስከሬን የቀብር ሥር ስርዓት በአቡ አረጋዊ ቤተክርስቲያን ሲካሄድ

በማይካድራ ጥቃት ቤተሰቦቻቸውን ያጡ ተጎጂዎች ለማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ መዳረጋቸውንና ትኩረት መነፈጋቸውን ተናግረዋል።

ነዋሪዎቹ አሁንም ዋስትና እንደማይሰማቸው ለቪኦኤ አመልክተዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

በማይካድራ ጥቃት ቤተሰቦቻቸውን ያጡ ተጎጂዎች ይናገራሉ