የተገደሉ የተቃውሞ ሰልፈኞች ቤተሰቦች በናይሮቢው የአስከሬን ማቆያ

  • ቪኦኤ ዜና

በመንግሥት የተወሰደውን የግብር ጭማሪ እና በፖሊስ የተገደሉትን ሰዎች በመቃወም በወጣቶች የሚመራ አዲስ የተቃውሞ ሰልፍ ተካሄደ ናይሮቢ፣ ኬንያ እአአ ሃምሌ 2/2024

በኬንያ፣ የግብር ጭማሬ ሕግ ረቂቅን ተከትሎ የተቀሰቀሰው ተቃውሞ፣ በዚህ ሳምንትም ቀጥሏል፡፡

በተቃውሞ ሰልፉ ላይ የተገደሉትን ሰዎች አስከሬኖች፣ ናይሮቢ ከሚገኘው የከተማው አስተዳደር የአስከሬን ማቆያ ተቀብለው ቀብራቸውን ለማከናወን የተገኙ ቤተሰቦችን፣ የአሜሪካ ድምጿ የናይሮቢ ዋና ዘጋቢ ማሪያማ ዲያሎ፣ በስፍራው ተገኝታ በማነጋገር ተከታዩን ዘገባ ልካለች፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

የቀጠለው የኬንያውያን ተቃውሞ እና የባለሞያዎች ትንታኔ