አፍሪቃ በሚያጋጥሟት የጸጥታ ችግር ላይ የሚወያየዉ የጣና ፎረም ያመነጫቸዉ የመፍትሔ ሃሳቦች አዎንታዊ አስተዋጽኦ እያበረከቱ መሆኑን አማካሪ ቦርዱ አስታዉቀቅዋል።
የጣና ፎረም አማካሪ ቦርድ ሊቀመንበር የሆኑት የቀድሞ የናይጄሪያ ፕሬዚደንት ኦሊሴጎን ኦባሳንጆ እንዳሉት፣ አገሮች የሚመነጩትን ሃሳቦች እየተጠቀሙባቸዉ ነዉ።
President Obasanjo: @KofiAnnan, former @UN General Secretary, will be the main speaker @TanaForum 2016 @OOFoundation pic.twitter.com/4FFaaIG5x6
— Tana HighLevel Forum (@TanaForum) March 18, 2016
Check out our infograph on #migration shared @ #GermanBundestag by @MichelleNdiaye1, #TanaForum Secretariat Head. pic.twitter.com/KoWvMuhNIL
— Tana HighLevel Forum (@TanaForum) March 16, 2016
አምስተኛዉ የጣና ፎረም ስብሰባም ከአንድ ወር በኋላ በባህር ዳር ይካሄዳል።
እስክንድር ፍሬዉ ዝርዝሩን ዘግቧል።
ለዝርዝሩ የድምጽ ፋይሉን በመጫን የእስክንድር ፍሬዉን ዘገባ ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
#FunmiOlonisakin:Peace operations, peacebuilding, %27elite peace%27 and Africa’s role to be discussed in #TanaForum 2016 pic.twitter.com/Sw82O7s5Hm
— Tana HighLevel Forum (@TanaForum) March 18, 2016