“ሀገሬ ሲኦል ሆናብኛለች”-በአዲሱ የቀን ገቢ ግብር ትመና የተማረረ ወጣት

ፎቶ ፋይል፡ አንዲት እና በመርካቶ ጎመን ከሸጡ በኋላ የሸጡበትን የብር ኖቶች ሲቆጥሩ። በሕዳር 2007 ዓ.ም

በአዲስ አበባ ከተማ በዝቅተኛ ግብር ከፋዮች ላይ የተጣለው አዲሱ የቀን ገቢ ግብር ትመና “ከገቢያችን ጋር በፍጹም የማይገናኝና ከሥራ ውጭ የሚያደርገን ነው” ሲሉ ያነጋገርናቸው ነጋዴዎች አማረሩ።“ምሬታችንንም የሚሰማን አጥተናል” ብለዋል።

Your browser doesn’t support HTML5

“ሀገሬ ሲኦል ሆናብኛለች”-በአዲሱ የቀን ገቢ ግብር ትመና የተማረረ ወጣት

የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮችን ጨምሮ ጉዳዩ በቀጥታ ይመለከታቸዋል ያልነውን የገቢ ግብር ሰብሳቢ መሥሪያ ቤቶች ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።