ዛሬ በሪዮ ኦሎምፒክስ የተካሄደው የሴቶች የ10ሺህ ሜትር የሩጭ ውድድር ኢትዮጵያዊቷ አትሌት አልማዝ አያና ክብረ ወሰን በመስበር ድል ተቀናጅታለች።
አልማዝ ውድድሩን በ20 ደቂቃ ከ17 ነጥብ 4-5 ሴኮንድ በማጠናቀቅ ክብረ ወሰን ሰብራለች።
ቪቪያን ቼሪየት ከኬንያ ሁለተኛ በመሆኑን ስታጠናቅቅ ኢትዮጵያዊት ጥሩነሽ ዲባባ ደግሞ ሦሥተኛ ወጥታለች።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
አልማዝ አያና በሪዮ ኦሎምፒክ ክብረ ወሰን ሰበረች
ኢትዮጵያዊቷ አልማዝ አያና የዓለምን ክብረወሰን የሰበረ ድል በሪዮ በ10ሽህ ሜትር አስመዘገበች!