ጣልያን ስደተኞችን በተመለከተ ተከሰሰች

Your browser doesn’t support HTML5

በሜድትራያን በኩል ያለውን ፍልሰት ለተወሰኑ ወራቶች ለማቆም ስትል ጣልያን ከህገ-ወጥ የስደተኛ አሸጋጋሪዎች ጋር ለተያይያዙት ሊብያውያን ሚሊሻዎች ገንዘብ እየከፈለች ነው የሚል ክስ ቀርቦባታል። በፓሪሱ የአውሮፓ ህብረት ስብሰባ ላይ በሜዲትራኒያን የሚገቡ ፍልሰተኞች ጉዳይ ትኩረት ተሰጥቶታል። ከዚህ ቀደም በሊቢያ በረሃ መጋዘን ውስጥ ታሽገናል ያሉን በመቶዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንና ኤርትርውያን ስደተኞች አቅርበን ነበር። አሁን በምን ሁኔታ ላይ ይገኛሉ? ለቪኦኤ ገልፀዋል።