ባሕልና ማኅበረሰብ በምሽቱ ቅንብሩ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲው “የሥነ-ጥበብ ትምሕርት ቤት” አዲስ ሥያሜ ላይ ያተኩራል
አዲስ አበባ —
ባሕልና ማኅበረሰብ በምሽቱ ቅንብሩ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲው “የሥነ-ጥበብ ትምሕርት ቤት” አዲስ ሥያሜ ላይ ያተኩራል።
በቅርቡ ከዚህ ዓለም በሞት በተለዩት፤ “በቆርቋሪውና በቀድሞ ዳይሬክተሩ በእውቁ ሰዓሊ አለ ፈለገ-ሠላም ሥም መሰየሙ እሰየው፤ ነገር ግን የጎደለው ነገር አለ፤” ይላል፤ ባሕልና ማኅበረሰብ የእርምት ጥያቄውን ካነሱት የሥነ ጥበብ ሰዎች አንዱን ይዞ።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲው “የሥነ-ጥበብ ትምሕርት ቤት” አዲስ ሥያሜ