የኢትዮጵያ ሣይንስ አካዳሚ ሁለተኛ ጉባዔ ዛሬ ተፈፅሟል።
አዲስ አበባ —
የኢትዮጵያ ሣይንስ አካዳሚ
Your browser doesn’t support HTML5
የሣይንስ አካዳሚ ጉባዔውን አጠናቀቀ
ጉባዔው ትኩረት ሰጥቶ የጥናት ፅሁፎች ከቀረቡባቸውና ውይይት ከተደረገባቸው ቁም ነገሮች መካከል በኢትዮጵያ ዕውቀት አመንጭ የሆኑ ምርምርና ጥናት የሚካሄዱባቸውን ዩኒቨርሲቲዎች እንዴት መፍጠር ወይንም ማጠናከር ይቻላል? የሚለው አንዱ ነበር።
በዚህ ርዕሰ-ጉዳይ የጥናት ፅሁፎችን ያቀረቡ ምሁራን ነበሩ።
ከመካከላቸው መለስካቸው አመሃ የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲውን ፕሬዚደንት ዶክተር ባይሌ ዳምጤን አነጋግሯል።
ቃለ ምልልሱን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡