የትላንት ሥነ-ሥርዓቱ፥ ሰማእቱ አርበኛ የብጹእ አቡነ ጴጥሮስ የተዘከሩበትን አጋጣሚ ፈጥሯል።
አዲስ አበባ —
በአዲስ አበባ የባቡር ግንባታ ምክንያት ተነስቶ የነበረዉ የሰማእቱ አርበኛ የብጹእ አቡነ ጴጥሮስ መታሰቢያ ሃዉልት በደማቅ ሥነ-ሥርዓት ትላንት ወደ ቦታዉ ተመልሷል።
ሥነ-ሥርዓቱ እኚህ አርበኛ የተዘከሩበትን አጋጣሚ ፈጥሯል፥ ይላል እስክንድር ፍሬዉ በላከዉ ዘገባ።
ዝርዝሩን ለማዳመጥ የድምጽ ፋይሉን ይጫኑ።
Your browser doesn’t support HTML5
የሰማእቱ አርበኛ ብጹእ አቡነ ጴጥሮስ መታሰቢያ ሃዉልት ወደ ቦታዉ ተመልሷል